Sunday, November 8, 2009

የቦርድ አባላቱ ምርጫ ይካሄዳል ወይስ ምኞትና ወሬ ሆኖ ይቀር ይሆን ?

የአስተዳደር ቦርዱ በራሱ ያዘጋጀውንና አባላት ያላጸደቁትን አወናባጅ ባይሎውን መሠረት አድርጎ ዘመናቸውን በጨረሱ ሶስት የቦርድ አባላት ምትክ አዲስ አስመርጣለሁ ብሎ መከራ እያየ መሰንበቱ ይታወቃል፡፡ ታዲያ ይህ ምርጫ ፤ ቦርዱ በሚፈልገው መንገድ ይሳካለት ይሆን? ይህንን ጥያቄ የሚመልሰው የረቡዕ ኖቬምበር 11 2009 የ 9.00 amu የፍርድ ቤቱ ችሎት ይሆናል ፡፡ የእውነት አምላክ ፍርዱን በቶሎ ያሳየን ፡፡
አሜን

No comments:

Post a Comment

አስተያየት