Wednesday, July 21, 2010




አምላካችን እግዚአብሔር ሆይ ! በቤተ ክርስቲያን ከሚቀልዱ ፤ ግፍ ከሚሠሩና ፖሊተከኞች ነን ከሚሉ ኢ-አማንያን እጅና አመራር ቤተ ክርስቲያንህን ታወጣት ዘንድ ስለቤተክርስቲያን ስትል ባፈሰስከው ደምህና በቆረስከው ሥጋህ እንለምንሃለን ፡፡

መለያየት በመካካላቸው ገብቶ የተለያዩትን አገልጋዮችህ የሆኑ አባቶቻችንንም በሃሳባቸው ሁሉ አንድ እንድታደርግለን እንማጸንሃለን፡፡ አሜን፡፡

No comments:

Post a Comment

አስተያየት