Monday, July 5, 2010

ማሳሰቢያ
ሰላም ተዋሕዶ ላለፉት በርካታ ወራት በዳላስ ቅዱስ ሚካኤል ቤተ ክርስቲን ችግሮችና ከዚሁ ጋር በተያያዙ እንዲሁም እውነትን በተመረኮዙ ተዛማጅ ጉዳዮች ላይ በስፋት ስትዘግብ መክረሟ ይታወሳል፡፡ ይሁን እንጂ ከዚሁ ጋር የአገልግሎት አድማስዋን ከፍ በማድረግ ከዳላስ ውጭ ለማንኛውም የብሎጉ አንባቢ ትምሕርት ይሰጣሉ ተብለው የሚታመኑባቸውን መንፈሳዊና አስተማሪ ጽሑፎችን በማቅረብ ተጠናክራ የምትቀጥል መሆኑን በአክብሮት ትገልጻለች ፡፡

1 comment:

  1. This is so nice. May the Almighty grant u HIS wisdom.

    ReplyDelete

አስተያየት