Wednesday, December 16, 2009

እግዚአብሔር የድሆችን እንባ በመስጠት ያደርቃል !

እግዚአብሔር አምላክ ለሰው ልጆች ከሚሠጣቸው ብዙ ጸጋዎች መካከል አንዱ ድህነት  ነው፡፡ ስለ ድህነትና ድሃ ሆኖ ስለመወለድ ብዙ መጻፍ ቢቻልም ነቢዩና እናቱ የሚተርኩት የድህነት ሕይወት ግን ከጽሑፉ በላይ ልብን የሚነካ ሆኖ ስላገኘነው ታደምጡት ዘንድ የኢትዮጵያ ቴሌቪዥን 50 ሎሚ ለ50 ሰው በሚለው ዝግጅቱ ያቀረበውን ወስደን አቅርበነዋልና ይህን በመጫን ያድምጡ ፡፡ 

No comments:

Post a Comment

አስተያየት