Monday, December 7, 2009

ልባችሁ አይታወክ በእግዚአብሔር እመኑ ! ዮሐ 14 ፡ 1

እውነት ሕይወት ነው ! ሕይወትም እግዚአብሔር የሆነ ጌታችንና መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ነው፡፡በእርሱ የሚያምን ክርስቲያን ሁሉ ልቡ አይፈራም ! አይሸበርም፡፡ እውነት የሌለው ግን ሕይወት የሆነ እግዚአብሔር በውስጡ የለውምና ይፈራል ! ይሸበራል፡፡

No comments:

Post a Comment

አስተያየት