Tuesday, September 20, 2011

ስለ አባ ወልደ ትንሣኤ  መናፍቅነት ከተለያዩ ምእመናን የተሰጠ ምስክርነት !

አባ ወልደ ትንሣኤ በጉባዔ ሰበብ ወደ ዳላስ ቅዱስ ሚካኤል ቤተ ክርስቲያን ለ3 ወራት ለስደተኛው ሲኖዶስ መንገድ ለመጥረግ መምጣታቸው በይፋ ከተነግረበት ጊዜ ጀምሮ በአጥቢያው ምዕመናን መካከል ከፍተኛ የሆነ ውጥረትና መከፋፈል ተፈጥሮአል። በርካታ ምዕመናንም በካህናቱና በአስተዳደር ቦርዱ ላይ ጥላቻውንና ተቃውሞውን በተለያየ መልክ እየገለጠ ሲሆን ቦርዱም በከፍተኛ ውጥረትና ስጋት ውስጥ መውደቁ ታውቆአል።ከዚህ ቀጠሎ የምትመለከቱት ቪዲዮ አባ ወልደ ትንሣኤ መናፍቅ ለመሆናቸው ከተለያዩ ምእመናን የተሠጠውን ምስክርነት ነው።ቪዲዮውን በተራው ቁጥሩ ለመመልከት ይህን በመጫን ይመልከቱ ::

No comments:

Post a Comment

አስተያየት