Sunday, August 7, 2011

ወጥመድ ተሰበረ እኛም አመለጥን ! መዝ 123፡7
ቤተ ክርስቲያን የገጠማትን አስቸጋሪ ፈተና ለመጋፈጥና ስለ ቤተክርስቲያን መከራን ለመቀበል ገና በወጣትነት እድሜያችሁ ከትምህርትና ከልዩ ልዩ የሥራ ገበታችሁ ላይ ተጠርታችሁ ለቤተ ክርስቲያን ጠበቃ በመሆን ለቆማችሁ የማኅበረ ቅዱሳን አባላት ሁሉ እንኳን ደስ አላችሁ !
 
ሰይጣን በማኅበራችሁ የሥራ አመራርና በዲያቆን ዳንኤል ላይ ያጠመደውን የመለያየት ወወጥመድ እንባና ይቅርታ በተዋሐደው የማኅበሩ ጠቅላላ ጉባዔ ውይይት መፈታቱን ከደጀሰላም በመስማታችን እኛምን ተደስተናል ፡፡ ሰላሙንም ዘለቄታዊ ሰላም ያድርርገው፡፡ አገልግሎታችሁንና ለቤተክርስቲያን ሥርዓትና ዶግማ መጠበቅ የምታደርጉትን ተጋድሎ ሁሉ ከልብ እያደነቅን እግዚአብሔር የአገልግሎታችሁን ጸጋ እንዲያበዛላችሁ ሰላም ተዋህዶ ከልብ ትመኛለች፡፡

3 comments:

  1. God Bless you too.

    ReplyDelete
  2. Amen Yitebkachihu. Enantenim Egziabeher Yistachihu.

    ReplyDelete
  3. yee yemesemaw neger menden new telalahu

    ReplyDelete

አስተያየት