Tuesday, February 15, 2011


ሰላማዊን ሰው ያለበደልና ጥፋቱ መግደል ቃየላዊ ኃጢኣት ነው !

በእስልምና ስም ክርስቲያኖችን ለማጥፋት የተነሱ አክራሪ ስላሞች ክርስቲያኖችን ለማጥፋት ሌት ተቀን እየደከሙ ነው፡፡ በሰላማውያን ሕዝቦች መካከል ቦምብ በማፈንዳት በሕዝብ ሕይወትና ንብረት ላይ ከፍተኛ ጉዳት እያደረሱ ነው፡፡የጥፋት ስልቶቻቸውን በየጊዘዌ በመቀያየር ሲከፈት ብናኙ ሰው የሚገድልና አንትራክስ የሚባል ገዳይ መርዝ በፖስታ በማሽግ ብዙ ሕዝብ በተለይም በረካታ አሜሪካውያን ሕይወታቸው ያለአግባብ እንዲያልፍ አድርገዋል፡፡

 አሁን ደግሞ Tide በሚልየልብስ ማጠቢያ ሳሙና ውስጥ ሲከፈት ሽታው የሰው ሕይወት ወዲያው የሚያጠፋን አንትራክስ መርዝ በመጨመር ከፖስታ ቤት የመጣ የአደራ እቃ በማስመሰል በየሰው ቤት በራፍ ላይ በማስቀመጥ ሰውን ለመግደል እየሞከሩ ነው፡፡ በቅርቡ የወጣው የ CNN ዜና እንደዘገበው ቁጥራቸው ወደ 7 የሚደርሱ አሜሪካውያን በዚሁ አደጋ መሞታቸውን ዘግቧል፡፡
ስለዚህ በየቤታችሁ በራፍ ላይ ከፖስታ ቤት የመጣ የሚመስል ነገር ስታዩ በጥንቃቄ በመመርመር ጉዳዩን እንድታጤኑና ሕይወታችሁን ከድንገተኛ ሞት እንድትጠብቁ ሰላም ተዋሕዶ በጥብቅ ያስገነዝባል፡፡

No comments:

Post a Comment

አስተያየት